ይህ ምስል አውሮፓና አሜሪካ እንዳይመስልዎ፤ ኢትዮጵያ እንጂ
ዛሬ በምዕራብ አርሲ ዞን ውስጥ፤ ኮፈሌ ወረዳ አሾካ ቀበሌ የተከሰተ በረዶ ነው
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 22, 2020)፦ እንዲህ ያለው የበረዶ ክምር ሲታይ የተለያዩ የአውሮፓና የአሜሪካ ጎዳናዎች ይታወሳሉ። በምስሉ ላይ እንደሚታየው የበረዶ ክምሩ መንገዶችን ዘግቷል። አካባቢውንም ሸፍኗል። ይህ ግን አውሮፓ ሳይኾን የኾነው በምዕራብ አርሲ ዞን ውስጥ፤ ኮፈሌ ወረዳ አሾካ ቀበሌ ዛሬ መጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ.ም. ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



