Wello

ወሎ

አምልጦ ደቡብ ወሎ ላይ ነበር የተያዘው

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 16, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች በማሳየቱ ተጨማሪ ምርመራ ሊደረግለት ሲል፤ አምልጦ ደቡብ ወሎ ላይ የተያዘው ግለሰብ የምርመራ ውጤት ከቫይረሱ ነፃ መኾኑን አመለከተ።

ግለሰቡ በክትትል ደቡብ ወሎ ላይ ተይዞ እንዲመጣና ምርመራውን እንዲካሒድ ከተደረገ በኋላ፤ የተገኘው የላቦራቶሪ ውጤት ነፃ መኾኑን፤ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ግለሰቡ ከሳውዲ ዐረቢያ የመጣ መኾኑን መዘገባችን አይዘነጋም። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ