ከኮሮና ጥርጣሬ ጋር በተያያዘ ምርጫ ቦርድ ሠራተኞቹ ከቤታቸው ኾነው እንዲሠሩ ወሰነ
ከቦርዱ ጋር የሚሠራ አንድ የውጭ አገር ዜጋ የኮሮና ምልክቶች ታይተውበታል
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 16, 2020)፦ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ፤ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሠራተኞቹ ከቤታቸው ኾነው ሥራ እንዲሠሩ ቦርዱ መወሰኑን ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



