የኮሮና ቫይረስ የዓለም ወረርሽኝ ተብሎ ታወጀ
የኮሮና ቫይረስ የተከሰተባቸው አገሮች ቁጥር 114 ደርሷል
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 11, 2020)፦ በርካቶች የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ እንዲፈረጅ ተደጋጋሚ ውትወታ ሲያቀርቡ የነበረ ሲሆን፤ ይህንን ለማለት ጊዜው ገና መኾኑን ሲያሳውቅ የነበረው የዓለም የጤና ድርጅት፤ ዛሬ የኮሮና ቫይረስ የዓለም ወረርሽኝ ኾኖ እንዲፈረጅ መወሰኑን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



