የኮሮና ቫይረስ የዓለም ወረርሽኝ ተብሎ ታወጀ

Dr Tedros became the first African to lead the WHO

የኮሮና ቫይረስ የተከሰተባቸው አገሮች ቁጥር 114 ደርሷል

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 11, 2020)፦ በርካቶች የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ እንዲፈረጅ ተደጋጋሚ ውትወታ ሲያቀርቡ የነበረ ሲሆን፤ ይህንን ለማለት ጊዜው ገና መኾኑን ሲያሳውቅ የነበረው የዓለም የጤና ድርጅት፤ ዛሬ የኮሮና ቫይረስ የዓለም ወረርሽኝ ኾኖ እንዲፈረጅ መወሰኑን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከቱርክ ወደ ኢትዮጵያ በረቀቀ መንገድ የገባ ሁለት ኮንቴይነር የጦር መሣሪያ ተያዘ

Ethiopian National Intelligence and Security Service (NISS)

የዓለም አቀፍ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪዎች እጅ አለበት

ኢዛ (ማክሰኞ መጋቢት ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 10, 2020)፦ ከሕገወጥ የመሣሪያ ዝውውር ጋር ተያይዞ እስካሁን በይፋ ከተገለጹት መረጃዎች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአማራ ባንክ አክስዮኖችን የገዙ 145 ሺህ መድረሱ ተገለጸ

Bank of Amhara

የተፈረመ ካፒታሉ 5.3 ቢሊዮን ሲሆን፣ የተከፈለ ካፒታሉ 4 ቢሊዮን ደርሷል፤ የአክስዮን ሽያጩን ለአምስት ሳምንት አራዝሟል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 9, 2020)፦ አማራ ባንክ አክስዮን ማኅበር ባላፉት ስምንት ወሮች አክስዮን የገዙ ግለሰቦችና ኩባንያዎች ቁጥር 145 ሺህ መድረሱንና ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ የተከፈል ካፒታል ማሰባሰቡን ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሁለት ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ በአቡዳቢ ተያዙ

ኮሮና ቫይረስን በምስል ለማሳየት በበሽታ ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል የተሠራጨ

በአገሪቱ እስካሁን 45 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል

ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 7, 2020)፦ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የጤና ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው 15 አዲስ ግለሰቦች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። ከእነዚህም ውስጥ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ይገኙበታል። በአገሪቱ እስካሁን 45 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦሮሚያ ባንክ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ሊኾኑ ነው

አቶ አቤ ሳኖ

አቶ አቤ ሳኖ የሚተኩት አቶ ባጫ ጊናን ነው

ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 5, 2020)፦ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር ፕሬዝዳንት በመኾን እያገለገሉ ያሉት አቶ አቤ ሳኖ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ኾነው እንደተሾሙ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዓድዋ - 124ኛ ዓመት

124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ከተማ

በተለየ ድምቀት የተከበረው የድል በዓል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 2, 2020)፦ የዓድዋ ድል በዓል መከበር ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ በድምቀት ከተከበሩባቸው ዓመታት ሁሉ በዛሬው ዕለት የተከበረው 124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደምቆ የታየበት ሲሆን፤ ወቅታዊ መልእክቶችም የተላለፉበት ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጉምቱው የማስታወቂያ ባለሙያና የቀድሞው የኢትዮጵያና የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዝዳንት አረፉ

ውብሸት ወርቃለማሁ

አቶ ውብሸት ወርቃለማሁ በሕክምና ሲረዱ ነበር

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 1, 2020)፦ በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንደ ፋና ወጊ የሚቆጠሩት አቶ ውብሸት ወርቃለማው ትናንት ምሽት ከዚህ ዓለም ተለይተዋል። አቶ ውብሸት ባደረባቸው ሕመም በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል በሕክምና ሲረዱ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ብሔራዊ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ተቋቋመ

ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል፣ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ አቶ አሕመድ ሽዴና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አባላቱ ስድስት ሲሆኑ፣ ሁሉም በሚኒስትር ማዕረግ ያሉ ባለሥልጣናት ናቸው

ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 29, 2020)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሔደው 80ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ክትትል የሚያደርግ ስድስት አባላት ያሉት ብሔራዊ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ማቋቋሙን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አሜሪካ በግድቡ ውኃ ሙላት ላይ የሠጠችው መግለጫ አስቆጥቷል

The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)

የኢትዮጵያ መንግሥት በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሠጠ

ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 29, 2020)፦ የአሜሪካ መንግሥት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ እየተደረገ ያለው ድርድር መቋጫ ባላገኘበትና ምንም ዐይነት ስምምነት ሳይካሔድ በህዳሴ ግድብ ውኃ መሙላት መጀመር የለበትም፤ ሙከራም መደረግ የለበትም የሚል ሐሳብ ያለው መልእክት ማስተላለፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት ከደቂቃዎች በፊት መግለጫ አውጥቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመላው አገሪቱ የተፈጠረው የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ መንሥኤው አልታወቀም

Addis Ababas tram

በጉዞ ላይ የነበሩ ባቡሮች ባሉበት ለመቆም ተገድደዋል

ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 28, 2020)፦ ዛሬ በኢትዮጵያ በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች እስካሁን ምክንያቱ በትክክል ባልታወቀና ባልተለየ ሁኔታ የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎቱ ተቋርጧል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ