ዛሬ ሦስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ተረጋገጠ
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙት ቁጥር 29 ደረሰ
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 1, 2020)፦ የጤና ሚኒስቴር ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2012 ዓ.ም. እንደገለጸው ከኾነ፣ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከመረመራቸው 68 ሰዎች ውስጥ ሦስቱ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን አረጋግጧል። ይህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙትን ቁጥር 29 አድርሶታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



