የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈፀሚያ ድንብ ይፋ ኾነ
ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ስብሰባዎች ተከልክለዋል፤ ቤት ኪራይ መጨመር፣ ሠራተኛ መቀነስና ውል ማቋረጥም አይቻልም
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 11, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ያስችል ዘንድ ትናንት በፓርላማ የጸደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማስፈፀም አራት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ደንብ ይፋ ኾነ። የደንቡን አጠቃላይ ይዘት ማብራሪያ በመሥጠት ይፋ ያደረጉት የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



