የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈፀሚያ ድንብ ይፋ ኾነ

Attorney General Adanech Abebe

ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ስብሰባዎች ተከልክለዋል፤ ቤት ኪራይ መጨመር፣ ሠራተኛ መቀነስና ውል ማቋረጥም አይቻልም

ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 11, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ያስችል ዘንድ ትናንት በፓርላማ የጸደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማስፈፀም አራት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ደንብ ይፋ ኾነ። የደንቡን አጠቃላይ ይዘት ማብራሪያ በመሥጠት ይፋ ያደረጉት የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በጽኑ ሕመም ላይ የነበሩት ወይዘሮ አረፉ

Ministry of Health, Ethiopia

በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ሦስት ደርሰዋል

ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 10, 2020)፦ የዱከም ከተማ ነዋሪ የነበሩትና በቅርቡ የኮሮና ቫይረስ እንደተኘባቸው ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ሕክምና ላይ የነበሩት ታማሚ፤ ዛሬ ዓርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ማብራሪያ ሠጠ

Federal Attorney General

• የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለአምስት ወር ይቆያል
• በአዋጁ ተፈፃሚ የሚኾኑ ገደቦች ገና የሚወሰኑ ናቸው
• አዋጁን ለሚጥሱ የቅጣት መጠን ተቀምጧል

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ሲባል ዛሬ መጋቢት 30 ቀን የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማብራሪያ የሠጠ ሲሆንል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ለአምስት ወር የሚፀና መኾኑን አስታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ በ27ኛው ቀን የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር 55 ደርሷል

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሁኔታ መግለጫ (መጋቢት 30 ቀን 2012 ዓ.ም.፤ በጤና ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተዘጋጀ)

በአማካኝ በቀን ሁለት በቫይረሱ የተያዘ ሰው ሪፖርት እየተደረገ ነው

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የተጠቃ ሰው ሪፖርት ከተደረገበት ከመጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ባላፉት 27 ቀናት በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 55 ደርሷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት አወጀ

PM Abiy Ahmed

መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝን በተመለከተ የሚከተለው ስትራቴጂ በመከላከል ላይ ያተኮረ መኾኑን ገለጸ

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ በዛሬው ዕለት (ረቡዕ መጋቢት 30 ቀን 2012 ዓ.ም.) በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን አስታውቀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሦስት የበረራ ሠራተኞች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

Mr. Tewolde GebreMariam was appointed as Group Chief Executive Officer of Ethiopian Airlines

አየር መንገዱ በአራት ወር 550 ሚሊዮን ዶላር ገቢ አጥቷል፤ የሚቀነስ ሠራተኛ የለም ብሏል

ኢዛ (ማክሰኞ መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 7, 2020)፦ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሦስት ሠራተኞች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የዘጠኝ ወር ሕፃን በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ተጠቃ

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሁኔታ መግለጫ (መጋቢት 29 ቀን 2012 ዓ.ም.፤ በጤና ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተዘጋጀ)

በቫይረሱ የተያዙ 52 ደርሰዋል

ኢዛ (ማክሰኞ መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 7, 2020)፦ በኢትዮጵያ የዘጠኝ ወር ዕድሜ ያለው ሕፃንን ጨምሮ ስምንት አዳዲስ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች መገኘታቸውንና በኢትዮጵያ አጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 52 መድረሱ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያው ሞት ተመዘገበ

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር

የ60 ዓመት ሴት ናቸው ያረፉት

ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 5, 2020)፦ የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ዛሬ አዲስ ተጨማሪ በቫይረሱ የተጠቁ አምስት ሰዎች መገኘታቸውን ካስታወቀ በኋላ፤ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ይፋ ባደረገው መግለጫ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ የ60 ዓመት ታማሚ ሕይወታቸው አልፏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተጨማሪ ስድስት ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋገጠ

ኮሮና ቫይረስ

በቫይረሱ የተያዙት ቁጥር 35 ደረሰ

ኢዛ (ዓርብ መጋቢት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 3, 2020)፦ ዛሬ መጋቢት 25 ቀን ጤና ሚኒስቴር እንደገለጸው ከኾነ፤ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 74 ሰዎች ውስጥ ስድስቱ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። ይህም በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙትን ቁጥር 35 አድርሶታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ