በዛሬው መረጃ በሕክምና ላይ ከሚገኙት ተጠቂዎች ያገገሙት ቁጥር በልጧል
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁት ቁጥር 133 ደርሷል
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ የጤና ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በ24 ሰዓት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ከተደረገላቸው 913 ሰዎች ውስጥ፤ ሁለቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ በመገኘታቸው፤ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 133 መድረሱን ሲያመላክት፤ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ተይዘው ከነበሩት ታማሚዎች ውስጥ በሕክምና ላይ ከሚገኙት ይልቅ ያገገሙት ቁጥር በልጧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



