ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተቀንሰው የነበሩ ሦስት ጄኔራሎች ወደ ሠራዊቱ እንዲመለሱ አዘዙ
ሦስቱ ጄኔራሎች ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ፣ ሌ/ጄ ዮሐንስ ገብረመስቀል እና ሌ/ጄ አበባው ታደሰ ናቸው
ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 4, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአገር መከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩትን ሦስት ጄኔራሎች ወደ መከላከያ ሠራዊት እንዲመለሱ ትእዛዝ ሰጡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



