ሕግ እስኪከበር የአየር ጥቃቱ ያለከልካይ እንደሚቀጥል የአየር ኃይል አዛዥ አስታወቁ
የጁንታው እስትንፋስ ከጥቅም ውጭ መኾኑ ተገለጸ
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ጠላት ሊጠቀምባቸው ያሰባቸውን ምርጥ ዒላማዎች በመደብደብ ከጥቅም ውጭ ማድረጉንና “ጁንታው ለሕግ እስኪቀርብ ድረስ ጥቃታችንን እንቀጥላለን” ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



