ለትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ የተሰጠው የ72 ሰዓት ጊዜ ገደብ አለቀ
የጊዜ ገደብ ስላለቀ ወደ መጨረሻው የሕግ ማስከበር ሥራ እንደሚገባ ዶ/ር ዐቢይ አስታወቁ
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 17, 2020)፦ የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሽያ የስግብግቡ ጁንታ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመኾን ይልቅ እጁን እንዲሰጥ የተሰጠው የሦስት ቀን የጊዜ ገደብ በመጠናቀቁ፤ ወደ መጨረሻው የሕግ ማስከበር ተግባር እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጽ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



