በትግራይ ሕግ የማስከበሩ ዘመቻ የመጨረሻ ምዕራፍ ተጀመረ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጨረሻውን ምዕራፍ ለማስፈጸም ለሠራዊቱ ትእዛዝ መሰጠቱን አስታወቁ
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 26, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የሕግ ማስከበር ዘመቻው የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መኾኑንና የተሰጠው የ72 ሰዓታት ጊዜ በመጠናቀቁ የመከላከያ ሠራዊቱ የመጨረሻውንና ሦስተኛውን ምዕራፍ እንዲፈጸም ትእዛዝ መሰጠቱን አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



