የመንግሥት ኢንተርፕራይዞች በእዳ ተዘፍቀዋል
780 ቢሊዮን ብር እዳ አለባቸው
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ኢንተርፕራይዞች ከ780 ቢሊዮን ብር በላይ እዳ ያለባቸው መኾኑ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ኢንተርፕራይዞች ከ780 ቢሊዮን ብር በላይ እዳ ያለባቸው መኾኑ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ የካቲት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 14, 2021)፦ የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ወጪ ከሚያወጣባቸው ምርቶች መካከል አንዱ ለኾነው ለነዳጅ ግዥ ባለፉት 12 ዓመታት ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ ብር ወጪ አውጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 18, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለጠቆመ ማንኛውም ዜጋ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት የሚሰጥ መኾኑን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 1, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን አባልና በሕግ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያዋ ኾኑ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 30, 2020)፦ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ከተሾሙ ዕለት ጀምሮ በሕወሓት ቡድን በተለያዩ ክልከላዎች ሲያደረግባቸው እንደነበርና፣ ወደ ቢሮና ወደ ቤት እንዳይገቡ ክልከላ ሲፈጽምባቸው የነበረ መኾኑን አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊቱ መቀሌን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን ተገለጸ። ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር አለመኾኑን በተግባር ማስመስከሩንና በዚህ ዘመቻ ንጹኀን ዜጎች ዒላማ ሳይኾኑ ከተሞችንና ቅርሶቻችን ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት መቻሉንም አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ ዛሬ ኅዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም. የአገር መከላከያ ሠራዊት የመረጃ ገጽ ይፋ እንዳደረገው፤ መረጃው በራያ ግንባር አካባቢ የሕወሓት ጁንታ ቡድን በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዛት ያላቸው የጦር መሣሪያዎች አከማችቶ እንደነበር ገልጿል። ይህም ሕዝቡን አስቆጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን ከደቂቃዎች በፊት ወደ አስመራ የተለያዩ ከተሞች ሮኬቶችን ተኩሷል። ሮኬቶቹ የመኖሪያ አካባቢዎች ላይ ያረፉ ሲሆን፤ ስላደረሱት ጉዳት ገና በመጣራት ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት መቀሌን እና የወንጀለኛውን ጁንታ ቡድን አባላት ለመቆጣጠር የሚያስችሉትን ስትራቴጂክ ቦታዎችን መያዙንና በጥቂት ቀናት ውስጥ የጁንታውን አባላት ለሕግ የሚያቀርቡ መኾኑን ሌተናል ጄኔራል ሐሰን ኢብራሒም አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 26, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን በመቀሌ ከተማ ውስጥ በማይካድራ የፈጸመውንና ብሔርን መሠረት ያደረገ ጭፍጨፋ (ዘር ማጥፋት) ለመድገም እየተዘጋጀ ስለመኾኑ የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...