ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሰኔ 15ቱን ግድያን አጣርቼ ጨረስኩ አለ
በ78 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ሊመሠረት ነው
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. November 14, 2019)፦ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም. በአዲስ አበባና በባህርዳር ከተሞች በከፍተኛ መኮንኖችና የመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ የተፈጸመው ግድያ በብርጋዲየር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ የተቀነባበረ መኾኑን የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይፋ አደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



