ጃዋር መሐመድና አደጋውን ያደረሱ ግለሰቦች ለፍርድ እንዲቀርቡ ኢዜማ ጠየቀ
“ተከብቤአለሁ” በማለት ለደረሰው ጥፋት መነሻ ከኾነው ግለሰብ ጀምሮ አደጋ ያደረሱት በሙሉ ለፍርድ ይቅረቡ! (ኢዜማ)
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 29, 2019)፦ በአገር መረጋጋት፣ ሰላም፣ እንዲሁም ከቀጣሁ ምርጫ ጋር ተያይዞ ባሉ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ ውይይት በፍጥነት መጀመር እንዳለበት ኢዜማ አሳሰበ። ለሰሞኑ ብጥብጥ፣ የዜጎች ሕይወት መጥፋትና ንብረት መውደም መነሻ ከኾነው ከጃዋር ጀምሮ አደጋው ያደረሱት በሙሉ ለፍርድ ይቅረቡ ሲል ኢዜማ ጠይቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



