ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የ2019 የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ኾኑ
ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 11, 2019):- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የ2019 (እ.ኤ.አ.) የዓለም ሰላም ኖቤል ሽልማት ዛሬ አሸነፉ። በዓለም ሰላም ለማሸነፍ እንዲበቁ ያደረጋቸው ከ20 ዓመታት በላይ ከኤርትራ ጋር የነበረውን ፍጥጫ በሰላምና በስምምነት እንዲቋጭ ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ መሆኑ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



