የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8.9 ቢሊዮን ብር አተረፈ

Ethiopian airlines

- ትርፉን ያገኘው በበጀት ዓመቱ የገጠመውን የአውሮፕላን አደጋ በመቋቋም ነው

- በያዝነው በጀት ዓመት 19 ቢሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዷል

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 3, 2019):- ኢትዮጵያን በመላው ዓለም በማስተዋወቅና ውጤታማ ከሚባሉ ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ የኾነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም. ከግብር በፊት 8.9 ቢሊዮን ብር አተረፈ። በ2012 ዓ.ም. ትርፉን ከእጥፍ በላይ በማሳደግ 19 ቢሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ሊያደርሱ የነበሩ የአልሸባብና የአይኤስ አሸባሪዎች ተያዙ

Ethiopia arrested Al-Shabaab & IS terrorist in Addis Ababa

ኢዛ (እሁድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 22, 2019):- በአዲስ አበባና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ከፍተኛ ጥቃት ሊያደርሱ የነበሩ የአልሸባብና የአይ.ኤስ የሽብር አባላትን በቁጥጥር ስር ማዋሉንና አደጋውን ማክሽፍ መቻሉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ግብጽ በህዳሴው ግድብ ላይ አዲስ ጥያቄዎች አነሣች

Dr. Eng. Seleshi Bekele

ኢትዮጵያ አልተቀበለችውም

ኢዛ(ሐሙስ መስከረም ፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 19, 2019):- ግንባታው ከተጀመረ ሰባት ዓመታትን ባስቆጠረው በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ግብጽ አዲስ አነጋጋሪ የሆኑ ጥያቄዎች ይዛ ብቅ ያለች ሲሆን፣ ይህንን ያልተጠበቀ ነው የተባለ የግብጽ ጥያቄ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደማይቀበለው በይፋ አሳወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ ክስ ተመሰረተባቸው

አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ

ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፱ ቀን ፳፻፲፩ ዓ.ም. April 17, 2019)፦ ከዳሽን ቢራ አክሲዮን ማሕበርና ከጥረት ኮርፖሬት ኩባንያዎች ጋር ተያይዞ በምዝበራ/ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ ክስ ተመሰረተባቸው። ተከሳሾቹ ጠበቆቻችን የክርክሩን ሒደት ከአዲስ አበባ ኾነው በፕላዝማ ይከታትሉልን ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡትን ጥያቄ ችሎቱ ውድቅ አደረገው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሴቶችም በወንዶችም የስቶክሆልም ማራቶንን ውጤት ተቆጣጠሩት

አትሌት አብርሃ | Abraha Milaw
አትሌት አብርሃ የስቶክሆልም ማራቶንን ካሸነፈ በኋላ። (ፎቶ፣ የስዊድኑ TV4)

ኢዛ (ቅዳሜ ግንቦት ፳፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. June 3, 2017)፦ በዛሬው ዕለት በስቶክሆልም፣ ስዊድን በተደረገው ፴፱ኛው የስቶክሆልም ማራቶን ኢትዮጵያውያኖቹ አትሌቶች በሴቶችም፣ በወንዶችም አንደኛና ሁለተኛ በመሆን ውጤቱን ተቆጣጠሩት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አሰግድ ተስፋዬ በድንገት አረፈ

Asseged Tesfaye
የቀድሞ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሰግድ ተስፋዬ፣ በ፵፯ ዓመቱ አረፈ። (ፎቶ፣ ማኅበራዊ ድረ ገጽ)

ኢዛ (ቅዳሜ ግንቦት ፳፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. June 3, 2017)፦ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የእግር ኳስ ተጫዋች የነበረው አሰግድ ተስፋዬ፤ በዛሬው ዕለት ከልምምድ መልስ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ወድቆ በአርባ ሰባት ዓመቱ በድንገት ሕይወቱ አለፈ። ሥርዓተ ቀብሩ ሰኞ ግንቦት ፳፰ ቀን ከሰዓት በኋላ በስምንት ሰዓት በቅድስት ሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ይፈጸማል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢሬቻ በዓል ላይ ኹከት አስነስተዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸው

የኢሬቻው እልቂት
የኢሬቻው እልቂት፣ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. (ፎቶ፣ Reuters)

ኢዛ (ዓርብ ግንቦት ፲፰ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. May 26, 2017)፦ የፌዴራሉ ጠቅላይ አቃቢ ሕግ በኢሬቻ በዓል ላይ ለሃምሳ አምስት ሰዎች መሞት ምክንያት የኾነውን ኹከት እና ብጥብጥ አስነስተዋል ባላቸው የመጀመሪያዎቹ ሁለት ግለሰቦች ላይ ክስ እንደመሰረተባቸው ተዘገበ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወጣት ፖለቲከኛው ዮናታን ተስፋዬ ስድስት ዓመት ከመንፈቅ ተፈረደበት

ዮናታን ተስፋዬ | Yonatan Tesfaye
ወጣቱ ፖለቲከኛ ዮናታን ተስፋዬ በፌስቡክ ጽሑፍ 6 ዓመት ከ6 ወር እስር ተፈረደበት

ኢዛ (ኀሙስ ግንቦት ፲፯ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. May 25, 2017)፦ ዛሬ በአዲስ አበባ ያስቻለው የከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀድሞው የሠማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ ላይ በተመሰረተው የአሸባሪነት ወንጀል ክስ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር እስራት ቅጣት ፈረደበት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም በጄኔቭ ተቃውሞ ገጠማቸው

Anti-Tedros Adhanom
በዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ላይ በጄኔቭ ተቃውሞ ሲቀርብ

ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፲፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. May 22, 2017)፦ ለዓለም የጤና ድርጅት ለዳይሬክተርነት በእጩነት ከቀሩት ሦስቱ አንዱ የሆኑት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም በዛሬው ዕለት ተቃውሞ እንደገጠማቸው ኢሳት በሰበር ዜናው ዘገበ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ