እውቁ ፖለቲከኛና አንጋፋው ምሁር አቶ አሰፋ ጫቦ አረፉ

ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፲፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. April 24, 2017)፦ በአንደበተ ርዕቱነታቸውና በብዕራቸው በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆኑት አቶ አሰፋ ጫቦ እሁድ ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. (April 23, 2017) በሰባ ሦስት ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፲፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. April 24, 2017)፦ በአንደበተ ርዕቱነታቸውና በብዕራቸው በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆኑት አቶ አሰፋ ጫቦ እሁድ ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. (April 23, 2017) በሰባ ሦስት ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...አንድ መቶ ሰዎች ቆሰሉ
ጥቃቱ የተፈጸመው በታንታ እና በአሌክሳንድሪያ ከተሞች ነው
ኃላፊነቱን አይሲስ ወስዷል

ኢዛ (እሁድ ሚያዝያ ፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. April 9, 2017)፦ ክርስቲያኖች የሆሳዕና በዓልን እያከበሩ ባሉበት በዛሬው ዕለት፣ በግብጽ ሁለት ከተሞች አርባ ሦስት ሰዎች በሽብርተኞች ሲሞቱ አንድ መቶ አስራ ዘጠኝ ሰዎች ቆሰሉ። የሽብር ጥቃቱን ኃላፊነት አይሲስ መውሰዱ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Feb. 13, 2017)፦ አዲስ አበባ፣ ጀሞ አካባቢ በሚገኘው በአንበሳ የከተማ አውቶቡስ ድርጅት ጋራዥ ላይ ዛሬ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ በደረሰ እሳት አደጋ አርባ ስድስት ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ ተገለጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ከጎንደር ታቦቱን ከመቅደሱ ገብተው መሸከም እስኪቀራቸው ድረስ የመንግሥት ወታደሮች ካህናቱን ቶሎ በሉ፣ ቶሎ በሉ እያሉ ያጣድፏቸው ነበር። ታቦት በራሳቼው ላይ የተሸከሙ አባቶች ሁለት እጆቻቸው ታቦቱን ቢደግፉም እንባዎቻቸው በጎንደር አስፋልት ላይ ጠብ፣ ጠብ፣ እያሉ ሲፈሱ ከበርካታ ካህናት ዓይኖች ቀረብ ብዮ አስተውያለሁ፣ መስቀል ኃይል ነው ብላ የምታምን ቤተክርስቲያን ዛሬ ስናይፐር ኃይል ነው የሚል መንግሥት በስናይፐር የጎንደር ታቦቶች እንዲታጀቡ አደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...አቤል ዋበላ ከሚያዝያ 2006 ጀምሮ ለ18 ወራት "በፀረ ሽብርተኝነቱ" አዋጅ ከዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ጋር ታስሮ ከርሞ በጥቅምት 2008 በነጻ ሲሰናበት የቀድሞ መሥሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ "መልሼ አልቀበልህም" በማለቱ አቤል ክስ መመሥረቱ ይታወሳል። አየር መንገዱም "እንዲያውም ለሥራ ሥልጠና ያወጣሁበትን ወጪ ካሣ ይክፈለኝ" የሚል ሌላ ክስ መሥርቶበት፣ አቤል የመሠረተው ክስ እስኪጠናቀቅ የአየር መንገዱ ክስ በእንጥልጥል እንዲቆይ ተደርጎ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ታህሳስ ፳፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Jan. 04, 2017)፦ በ1994 ዓ.ም ተግባራዊ መደረግ የጀመረው ዘጠነኛው ማስተር ፕላን በ2006 ዓ.ም. የመጠቀሚያ ጊዜው አብቅቷል። አሥረኛው ማስተር ፕላን ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ጋር አቀናጅቶ ለማካሄድ በርካታ ሥራዎች የተሠሩ ቢሆንም፣ ከኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ በመቅረቡ እንዲቀር ተደርጓል። በዚህ ምክንያት ባለፉት አራት ዓመታት አዲስ አበባ ይፋ ማስተር ፕላን ሳይኖራት ቆይቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ሰኞ ታህሳስ ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Jan. 02, 2017)፦ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ በጊዜያዊ አባልነት የተመረጠችው ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2017 አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ካውንስል አባልነቷን በይፋ መጀመሯ ተዘግቧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ታህሳስ ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 30, 2016)፦ በአፋር ክልል የሚገኘው ሠመራ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ማታ ከምሽቱ አንድ ስዓት ተኩል አካባቢ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ እንደደረሰበት ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ የደረሰው ዘገባ አስረዳ። በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ ባይኖርም፤ በቃጠሎው የወደመው ንብረት ግምቱ ምን ያህል እንደሆነ እስካሁን አልታወቀም።

ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ታህሳስ ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 30, 2016)፦ በናይጄሪያ የፕላስቲክ ሩዝ ተሰራጭቷል ተብሎ የወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ፤ ”ሩዙ የፕላስቲክ ሳይሆን የተመረዘ ነው” ሲል የናይጄሪያ ብሔራዊ የምግብና የመድኃኒት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ማስተባበያ ሰጠ። ሩዙ ከቻይና ወደ ናይጄሪያ የገባ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ኀሙስ ታህሳስ ፳ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 29, 2016)፦ ባለፈው ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. በአውሮፓ ሕብረት ስብሰባ ላይ ተገኝተው አዲስ አበባ ሲገቡ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በኮማንድ ፖስቱ የታሰሩት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ፕ/ር መረራ ጉዲና በሽብር ወንጀል ሊከሰሱ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...