በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ባሉ ድርድሮች ጠቅላይ ሚኒስትሩና ባለሥልጣናት እየመከሩ ነው
ውይይቱ ላይ የተለያዩ አካላት ተሳትፈዋል
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ውይይት እየተደረጉ እንደሚገኙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



