በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በኮሮና ቫይረስ ሦስት ሰዎች ሞቱ
109 አዲስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል
የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር 1,172 ደርሷል
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 31, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአንድ ቀን ሦስት ሰዎች ሲሞቱ፤ 109 የሚኾኑ አዲስ ተጠቂዎች ተገኙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 31, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአንድ ቀን ሦስት ሰዎች ሲሞቱ፤ 109 የሚኾኑ አዲስ ተጠቂዎች ተገኙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 28, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሥርጭት በኢትዮጵያ ውስጥ እጅግ አስጊ ወደሚባል ደረጃ እየተሸጋገረ ስለመኾኑ አመላካች ሪፖርቶች እየወጡ ሲሆን፣ በዛሬው የጤና ሚኒስቴር ዕለታዊ መረጃ በአንድ ቀን 100 የሚኾኑ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን አሳውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 27, 2020)፦ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጤና ኮሌጅ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ ወጣት በቤተ ሙከራ ውስጥ በስለት ተወግታ ሕይወቷ እንዳለፈ ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 27, 2020)፦ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ ከቤት ውጭ በማንኛውም ቦታዎች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ ግዴታ መኾኑን የሚደነግግ መመሪያ ጸደቀ። መመሪያው ከዛሬ ጀምሮ በሥራ ላይ ውሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፲፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 24, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሥርጭት ከመቼውም ጊዜ በላይ አስጊ መኾኑን የሚያመለክትና በአንድ ቀን ብቻ 88 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የዛሬው የጤና ሚኒስቴር ሪፖርት ይፋ አደረገ። በአገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 582 ደርሷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ግንቦት ፲፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 23, 2020)፦ በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ ሥርጭት ጎልቶ የታየባቸው አካባቢዎች የእንቅስቃሴ ገደብ ሊጣል እንደሚችል ተገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 19, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገንዘብ አስቀማጭ ግለሰቦችና ኩባንያዎች በየዕለቱ ከባንኮች የሚያወጡትን ጥሬ ገንዘብ የሚገድብ አዲስ መመሪያ ከዛሬ ግንቦት 11 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ላይ አዋለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፲ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 18, 2020)፦ በትግራይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ድንጋጌዎችን ለማስከበር በሚል በተፈጠረ ግጭት በመቀሌ አንድ ሰው ሲሞት፤ ሁለት መቁሰላቸው ተረጋገጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፲ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 18, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዕለታዊ ሪፖርት ይፋ መደረግ ከጀመረበት መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ወዲህ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሚያመለክት ሪፖርት ዛሬ ይፋ ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 17, 2020)፦ በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ በነበረው የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ወደ መቀሌ ለመሔድ ሲዘጋጁ የነበሩ የጥምረቱ አመራሮች ታስረዋል ሲል የትግራይ ኮምዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...