አቶ ጃዋር መሐመድን ጨምሮ 35 ሰዎች ታሰሩ
“የአርቲስት ሐጫሉ ግድያ የተቀነባበረ ሴራና ሥልጣን በአቋራጭ ለማግኘት የታቀደ ነው” አቶ ሽመልስ
ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. June 30, 2020)፦ የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተቀነባበረ ሴራ መኾኑንና ሥልጣን በአቋራጭ ለማግኘት ያቀዱ ኃይሎች የፈጸሙት ድርጊት መኾኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ፖሊስ በበኩሉ አቶ ጃዋር መሐመድን ጨምሮ 35 ሰዎች መታሰራቸውን ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



