ኢትዮ ቴሌኮም ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር አተረፈ
ይህ ትርፍ ከሁሉም የመንግሥት ድርጅቶች ካገኙት ይበልጣል
ለውጭ እዳ 10.2 ቢሊዮን ብር ከፍሏል
15.3 ቢሊዮን ብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል
ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ በመንግሥት ይዞታ ሥር ከሚገኙት ግዙፍ ተቋማት መካከል አንዱ የኾነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በተጠናቀቀው 2012 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር ማትረፉን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



