ኢትዮ ቴሌኮም ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር አተረፈ

Ethio Telecom

ይህ ትርፍ ከሁሉም የመንግሥት ድርጅቶች ካገኙት ይበልጣል
ለውጭ እዳ 10.2 ቢሊዮን ብር ከፍሏል
15.3 ቢሊዮን ብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ በመንግሥት ይዞታ ሥር ከሚገኙት ግዙፍ ተቋማት መካከል አንዱ የኾነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በተጠናቀቀው 2012 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር ማትረፉን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫው እንዲካሔድ ወሰነ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ምርጫ ቦርድና ኮሮና ቫይረስ

ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል ውሳኔ ነገ ይወሰናል
በኮቪድ 19 ምክንያት የተዘጉ ድንበሮች ይከፈታሉ

ኢዛ (ማክሰኞ መስከረም ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 22, 2020)፦ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ሳይካሔድ የቀረውን ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ (ምርጫ 2012) እንዲካሔድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመጨረሻም አቶ ልደቱ በ100 ሺህ ብር ዋስ ይፈቱ ተባለ፤ ነገ ይፈታሉ

Lidetu Ayalew (Photo: Addis Fortune)

የተከሰሱበትን ጉዳይ ለማየት ፍርድ ቤቱ ለመስከረም 20 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል

ኢዛ (ማክሰኞ መስከረም ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 22, 2020)፦ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ ልደቱ አያሌው የጠየቁትን ዋስትና በመፍቀድ በ100 ሺህ ብር አስይዘው እንዲፈቱ ወሰነ። ነገ ይፈታሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሀንፈሬ አሊሚራህ አረፉ

ሀንፈሬ አሊሚራህ

“እንኳን እኛ ግመሎቻችን የኢትዮጵያን ባንዲራ ይለዩታል” ሀንፈሬ አሊሚራህ

ኢዛ (እሁድ መስከረም ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 20, 2020)፦ የአፋር ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ባደረባቸው ሕመም የሕክመና ክትትል ሲያደርጉ ቆይተው፤ በ74 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በብር ኖት ለውጡ ምክንያት ንብረት በጥሬ ገንዘብ መገበያየት ተከለከለ

Ethiopian Birr notes

በስጦታ የሚተላለፉ ውሎች አገልግሎት ቆሟል

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 17, 2020)፦ ማንኛውም ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ ንብረት በጥሬ ገንዘብ መግዛት የሚከለክለውን አሠራር ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ የብር ኖቶች ተቀየሩ

The new Ethiopian Birr

ለመጀመሪያ ጊዜ የ200 ብር ኖት ወጥቷል

(ኢዛ ሰኞ ፬ መስከረም ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 14, 2020)፦ የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ የብር ኖቶች ስለመቀየራቸው በይፋ ተነገረ። ሁሉም የብር ኖቶች ከዛሬ ጀምሮ መቀየሩን ይፋ ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦነግ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳውድ ኢብሳን ከፓርቲው አገደ

Dawud Ibas and OLF leaders

አዲስ ምርጫ እስኪካሔድ ምክትላቸው ተተክተዋል

ኢዛ (እሁድ መስከረም ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 13, 2020)፦ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሥራ አስፈጻሚ የድርጅቱን ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳን ከሊቀመንበርነታቸውና ከፓርቲው እንዲታገዱ ውሳኔ ማሳለፉ ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አወዛጋቢው የትግራይ ምርጫ ውጤት ተብሎ የተገለጸው የሕወሓትን 98 በመቶ አሸናፊነት ያሳያል ተባለ

TPLF

ተቃዋሚዎቹ 20 በመቶ ወንበር በችሮታ ይሰጣቸዋል

ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 11, 2020)፦ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ተቀባይነት የሌለውና እንዳልተደረገ ይቆጠራል የሚል ውሳኔ በተላለፈበት የትግራይ ክልል ምርጫ 2012፤ ሕወሓት 98.2 በመቶውን ድምፅ አግኝቶ አሸነፈ ተባለ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“የኢዜማ መግለጫ ሐሰተኛና የተጋነነ ነው” ታከለ ኡማ

Eng. Takele Uma

የኢዜማን መግለጫ ኮንነው፤ ለአርሶ አደሮች የሰጠነው 20 ሺህ ቤት ነው ብለዋል
የመሬት ወረራ ላይ እርምጃ ስንወስድ ነበር

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 1, 2020)፦ ትናንት ረፋድ ላይ ጀምሮ የብዙዎችን ዓይንና ጆሮ የያዘው በአዲስ አበባ ተፈጸመ ስለተባለው ሕገወጥ የመሬት ወረራና ያልተገባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እደላን ለተመለከተው የኢዜማ መረጃ በቀጥታም ኾነ በተዘዋዋሪ ጉዳዩ ይመለከታቸዋል ተብለው የሚታመኑት የቀድሞው የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂንየር ታከለ ኡማ፤ የኢዜማን መግለጫ በመኮነን ድምፃቸውን አሰሙ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ