ተጠባቂው የሁለቱ ምክር ቤቶች ስብሰባ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ይካሔዳል
የሕወሓት አባላት ይገኛሉ ወይስ አይገኙም የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው
ኢዛ (ሰኞ መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 5, 2020)፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባቸውን ዛሬ ሰኞ መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ያካሒዳሉ። የሕወሓት የሁለቱም ምክር ቤቶች አባላት በስብሰባው ላይ ይገኛሉ ወይስ አይገኙም የሚለው በጉጉት እየተጠበቀ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



