የረቡዕ ግጥም ፵፪
የመኖር ሚስጥርን ጠልቆ የተረዳ
ለሱው ለራሱ ሲል ማንንም አይጎዳ
በደል የሚፈጽም፣ ሰው የሚነካ ግን
እንቅልፉም ወግ የለው ይኖራል ሲባንን።
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
የመኖር ሚስጥርን ጠልቆ የተረዳ
ለሱው ለራሱ ሲል ማንንም አይጎዳ
በደል የሚፈጽም፣ ሰው የሚነካ ግን
እንቅልፉም ወግ የለው ይኖራል ሲባንን።
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)