የረቡዕ ግጥም ፵፫
እጃችሁ ከገባ ድንገት ብታገኙት
ሰይጣን የታባቱ ቀጥቅጡ ውገሩት
ነገር ግን ጨርሶ አይገባም መግደል
ጥፋት ስናጠፋ ማን አሳተኝ እንበል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እጃችሁ ከገባ ድንገት ብታገኙት
ሰይጣን የታባቱ ቀጥቅጡ ውገሩት
ነገር ግን ጨርሶ አይገባም መግደል
ጥፋት ስናጠፋ ማን አሳተኝ እንበል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)