የረቡዕ ግጥም ፵፩
ሚስጥር ያልሆነውን ’ሚስጥር’ ብሎ ነግሮኝ
ሚስጥሬን በሚስጥር አታሎ ነጠቀኝ
ሁለተኛ ሚስጥር አልከፍልም በሚስጥር
ሚስጥሩን በሚስጥር ከማስቀመጥ በቀር
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሚስጥር ያልሆነውን ’ሚስጥር’ ብሎ ነግሮኝ
ሚስጥሬን በሚስጥር አታሎ ነጠቀኝ
ሁለተኛ ሚስጥር አልከፍልም በሚስጥር
ሚስጥሩን በሚስጥር ከማስቀመጥ በቀር
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)