የረቡዕ ግጥም ፵
እውነትን የሚወድ ጥበብ የሚያፈቅር
ተለይቶ አያውቅም ምንግዜም ከችግር
ስለዚህ ”እንርዳው”፣ ”አክብረው”፣ ... አትበለኝ
ሲሞት እደርሳለሁ ከልምዴ አታርቀኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እውነትን የሚወድ ጥበብ የሚያፈቅር
ተለይቶ አያውቅም ምንግዜም ከችግር
ስለዚህ ”እንርዳው”፣ ”አክብረው”፣ ... አትበለኝ
ሲሞት እደርሳለሁ ከልምዴ አታርቀኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)