በሜልበርን አውስትራሊያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ህወሃት/ኢህአዴግ ሀገሪቱን የተቆጣተረበትን 23ና ኣመት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት ገለጹ። ኢትዮጵያዊያኑ የሀገሪቱን ጠቅላላ ሁናቴ ግንዛቤ ውስጥ ያስገቡ ጥያቄዎችን በመፈክርና ሀገራዊ ሙዚቃ በመታጀብ ሲያሰሙ እንደነበር በምስል ተደገፈው መረጃ ያስረዳል። በሜልበርን ኢትዮጵያዊያን ግንቦት ሃያን በመቃወም ያደረጉትን ተቃውሞን ምስል

(ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ