ነገ ማለዳ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሳተላይት ታመጥቃለች
ETRSS-1 ሳተላይት ከቻይና መንግሥት ጋር በመተባበር የተሠራች
ኢዛ (ሐሙስ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 19, 2019)፦ ነገ ታኅሣሥ 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ማለዳ 12፡20 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የሚኾነውን ሳተላይት ወደ ሕዋ ለማምጠቅ ተዘጋጅታለች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 19, 2019)፦ ነገ ታኅሣሥ 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ማለዳ 12፡20 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የሚኾነውን ሳተላይት ወደ ሕዋ ለማምጠቅ ተዘጋጅታለች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ታኅሣሥ ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 11, 2019)፦ በትናንትናው ዕለት የዓለም የሰላም ኖቬል ሽልማትን የተቀበሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ነገ ታኅሣሥ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ደማቅ አቀባበል እንደሚደረግላቸው ተገለጸ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሚደገው የአቀባበል ዝግጅት ነገ ማለዳ ላይ የሚከናወን ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 9, 2019)፦ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በሙሉ በፌዴራል ፖሊስ እንዲጠበቁ መንግሥት ውሳኔ ላይ መድረሱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 6, 2019)፦ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) የተካተቱበት 10 የፖለቲካ ፓርቲዎች በአገር አቀፍ ደረጃ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 4, 2019)፦ በሦስቱ የኢሕአዴግ እኅት ድርጅቶችና በአምስቱ አጋር ድርጅቶች ውሕደት ላይ የተመሠረተው ብልጽግና ፓርቲ የእውቅና ሰርቲፊኬት (የምዝገባ የምስክር ወረቀት) እንዲሠጠው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄውን አቀረበ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 4, 2019)፦ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሦስቱ የተፋሰሱ አገሮች እስካሁን ባደረጉት ውይይት ላይ ተመስረተው የመጨረሻ ስምምነት ያደርጉበታል የተባለው የውይይት መድረክ እንደገና በዋሽንግተን ዲሲ እንደሚካሔድ ለማወቅ ተችሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 1, 2019)፦ የኢሕአዴግ ሦስት እኅት ድርጅቶችና በአጋርነት የሚታወቁት አምስቱ ድርጅቶች ሊቃነመናብርት የብልጽግና ፓርቲን ውሕደት ስምምነት በፊርማቸው አረጋግጠዋል። ከሕወሓት በስተቀር በኢሕአዴግ ጥላ ሥር የነበሩ ድርጅቶች የብልጽግና ፓርቲ ስምምነት ፊርማቸውን ያኖሩት ዛሬ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 1, 2019)፦ አሁን ላለው ለውጥ ቀዳሚ ሚና እንዳላቸው የሚታወቁት የመከላከያ ሚኒስትሩና የኦዴፓ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ፣ የመደመር ፍልስፍናንና የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶቹን ውሕደት ያልደገፉት መኾኑን ገልጸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. November 28, 2019)፦ ከሕወሓት በስተቀር ሦስቱ የኢሕአዴግ እኅት ድርጅቶችና አምስቱ አጋር ድርጅቶች በሙሉ የብልጽግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ አሳልፈዋል። ሕወሓት ግን እስካሁን በኦፊሴል ውሳኔዋን አላሳወቀችም፤ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ግን ውሳኔውን የሚወስነው የሕወሓት ጠቅላላ ጉባዔው ነው ተደምጠዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. November 28, 2019)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ ላይ የሚሰሙ ክሶችን ከማቅረብ፤ አማራጭ ሐሳብ ይዞ በመምጣት መሞገት የሚሻል መኾኑንና የአዲሱ ፓርቲ ምሥረታ ሒደት ሕጋዊ ስለመኾኑ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...