የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስቀጣ ነው
የብር ኖቶች ላይ መጻፍም ኾነ ምልክት ማድረግ ተከለከለ
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስጠይ የሚችልበት አዲስ መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስጠይ የሚችልበት አዲስ መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ ከአሁን በኋላ በግለስብም ኾነ ኩባንያዎች በቤታቸው ወይም በመሥሪያ ቤቶቻቸው ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ መያዝ የማይችሉ መኾኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ማክሰኞ ነኀሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም. አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 17, 2020)፦ አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች በተከሰሱበት መዝገብ ዛሬ ሰኞ ነኀሴ 11 ቀን 2012 ዓ.ም. ሊሰማ የነበረው የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ሳይሰማ ቀረ። በዚህ መዝገብ ከተካተቱት ተጠርጣሪዎች ስድስቱ በኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀርተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 15, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ22,252 ሰዎች የኮቪድ 19 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው፤ 1,652 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መኾናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ ከሁለት ቀን በፊት ተይዘው በእስር ላይ የነበሩት የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች፤ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተሰማበት ጊዜ ወዲህ በከፍተኛ ቁጥር ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች በዛሬው ዕለት ሪፖርት ተደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በሕወሓት ከሚመራው ከኤፈርት ኩባንያዎች መካከል አንዱ የኾነው “ትራንስ ኢትዮጵያ” በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ መጋዘኖች ስለመታሸጋቸው ተሰማ። ሠራተኞች ሥጋት ላይ ናቸውም ተብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኦነግ ውስጥ መከፋፈል እየታየ ስለመኾኑ በተደጋጋሚ እየተነገር ሲሆን፤ ዛሬ የወጡ መረጃዎች ደግሞ ይህንኑ ክፍፍል አጉልተው ያሳዩ ኾነዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ተናገሩ በተባለው ጉዳይ ላይ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባሉበት በብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ እንዲገመገም የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 11, 2020)፦ ከአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በተከሰተው ኹከት ተሳትፎ ነበራቸው ተብለው የተጠረጠሩ ከ1,700 በላይ የመንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...