የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስቀጣ ነው

Ethiopian Birr notes

የብር ኖቶች ላይ መጻፍም ኾነ ምልክት ማድረግ ተከለከለ

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስጠይ የሚችልበት አዲስ መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በቤትና በመሥሪያ ቤት ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር መያዝ ተከለከለ

 ዶ/ር ይናገር ደሴ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ

ሕጉን የጣሰ ይቀጣል

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ ከአሁን በኋላ በግለስብም ኾነ ኩባንያዎች በቤታቸው ወይም በመሥሪያ ቤቶቻቸው ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ መያዝ የማይችሉ መኾኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ማክሰኞ ነኀሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም. አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በእነ አቶ ጃዋር ላይ ሊሰማ የነበረው ምስክርነት ተቋረጠ

Jawar Mohammed (L), Bekele Gerba (R)

ምክንያቱ አቶ ጃዋር በመታመማቸው ነው

ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 17, 2020)፦ አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች በተከሰሱበት መዝገብ ዛሬ ሰኞ ነኀሴ 11 ቀን 2012 ዓ.ም. ሊሰማ የነበረው የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ሳይሰማ ቀረ። በዚህ መዝገብ ከተካተቱት ተጠርጣሪዎች ስድስቱ በኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀርተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአንድ ቀን 1,652 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

Total coronavirus cases in Ethiopia, August 15, 2020

በቀን የመመርመር አቅም ከ22 ሺህ በላይ ኾኗል
በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 509 ከፍ ብሏል

ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 15, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ22,252 ሰዎች የኮቪድ 19 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው፤ 1,652 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መኾናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በዋስ ከእስር እንዲለቀቁ ተወሰነ

Wolaita

እንዲቀቁ መደረጉ በዞኑ ያለውን አለመረጋጋት ያረግባል ተብሎ ይጠበቃል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ ከሁለት ቀን በፊት ተይዘው በእስር ላይ የነበሩት የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች፤ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ከ1000 በላይ የኮሮና ተጠቂዎች ተገኙ

Total coronavirus cases in Ethiopia, August 13, 2020

የሟቾች ቁጥር 479 ደረሰ፤ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ 23,038 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተሰማበት ጊዜ ወዲህ በከፍተኛ ቁጥር ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች በዛሬው ዕለት ሪፖርት ተደረገ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትራንስ ኢትዮጵያ መጋዘኖች ታሽገዋል

Trans Ethiopia and TPLF

ሠራተኞች ሥጋት ላይ ናቸው

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በሕወሓት ከሚመራው ከኤፈርት ኩባንያዎች መካከል አንዱ የኾነው “ትራንስ ኢትዮጵያ” በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ መጋዘኖች ስለመታሸጋቸው ተሰማ። ሠራተኞች ሥጋት ላይ ናቸውም ተብሏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦነግ አጋጅና ታጋጅ ድራማ

Dawud Ibas and OLF leaders

ሊቀመንበሩ አቶ ዳውድ ስድስት አመራሮች አግጃለሁ ሲሉ፤ ታጋቾቹ የምናውቀው ነገር የለም አሉ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኦነግ ውስጥ መከፋፈል እየታየ ስለመኾኑ በተደጋጋሚ እየተነገር ሲሆን፤ ዛሬ የወጡ መረጃዎች ደግሞ ይህንኑ ክፍፍል አጉልተው ያሳዩ ኾነዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የአቶ ሽመልስ ንግግር በሥራ አስፈጻሚ ደረጃ እንዲገመገም ወሰነ

አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ አቶ ሽመልስ አብዲሳ

“ትሕነግ እና ኦነግ ሸኔን በመተባበር መታገል ያስፈልጋል” አቶ ተሻገር አገኘሁ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ተናገሩ በተባለው ጉዳይ ላይ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባሉበት በብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ እንዲገመገም የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከ1,700 በላይ የኦሮሚያ የመንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

ኃላፊነታቸውን ባለመወጣትና በብጥብጡ ውስጥ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ናቸው

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 11, 2020)፦ ከአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በተከሰተው ኹከት ተሳትፎ ነበራቸው ተብለው የተጠረጠሩ ከ1,700 በላይ የመንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ