Ministry of Health and Ethiopian Public Health Institute

ጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

አዲስ የተገኙት ኢትዮጵያውያን ናቸው

ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 22, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ግለሰቦች ቁጥር 11 መድረሱ ተገለጸ።

አዲስ የቫይረሱ ተጠቂ መኾናቸው የተገለጹት ሁለት ግለሰቦች ኢትዮጵያውያን መኾናቸውንም ጤና ሚኒስቴር ዛሬ አስታውቋል።

ላለፉት ቀናት 9 የነበረው የተጠቂዎቹ ቁጥር አሁን አሥራ አንድ የደረሰ ሲሆን፣ ሁለቱ ግለሰቦች ከቤልጅየምና ከዱባይ የመጡ ናቸው። የዛሬው መግለጫ የሚከተለው ነው። (ኢዛ)

 

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 11 ደረሰ
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 11 ደረሰ

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ