የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፲፱
መተካት ቢችልም ሰውን ሰው አፍርቶ
ዓለም ተለውጧል የድሮ ሰው ጠፍቶ
መሠልጠን ነው ካልነው አዎ ሠልጥነናል
ያንኑ ያህል ግን ሰውነት አጥተናል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
መተካት ቢችልም ሰውን ሰው አፍርቶ
ዓለም ተለውጧል የድሮ ሰው ጠፍቶ
መሠልጠን ነው ካልነው አዎ ሠልጥነናል
ያንኑ ያህል ግን ሰውነት አጥተናል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)