የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፪
ጋዜጠኛ: ክቡር አቶ መለስ ሰዎች አስከትለው
ባቡሩን መረቁ በስፍራው ተገኝተው
አዝማሪ: መለስ አልሞቱም ወይ? እንዴት ነው ነገሩ
ሲጠሩ ሰማሁኝ ሲመረቅ ባቡሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ጋዜጠኛ: ክቡር አቶ መለስ ሰዎች አስከትለው
ባቡሩን መረቁ በስፍራው ተገኝተው
አዝማሪ: መለስ አልሞቱም ወይ? እንዴት ነው ነገሩ
ሲጠሩ ሰማሁኝ ሲመረቅ ባቡሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)