የረቡዕ ግጥም ፵፮
ሕይወቱን ሲያቃና ኑሮውን ሲያሳድድ
ከልጅ የተለየ ከወዳጅ ከዘመድ
በናፍቆት በሃሳብ ላደረሰው ጉዳት
መክፈል የሚገባው ለካስ ካሣ አለበት
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሕይወቱን ሲያቃና ኑሮውን ሲያሳድድ
ከልጅ የተለየ ከወዳጅ ከዘመድ
በናፍቆት በሃሳብ ላደረሰው ጉዳት
መክፈል የሚገባው ለካስ ካሣ አለበት
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)