የረቡዕ ግጥም ፵፭
ከሰው ሰማሁ ብለህ አትጥላም አታፍቅር
ነገሩን ራስህ በአንተው ሚዛን ስፈር
ለአድማጭ እንዲረዳ ወሬውም እንዲጥም
አያጣም አንዳንዴ ማጣፈጫ ቅመም
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ከሰው ሰማሁ ብለህ አትጥላም አታፍቅር
ነገሩን ራስህ በአንተው ሚዛን ስፈር
ለአድማጭ እንዲረዳ ወሬውም እንዲጥም
አያጣም አንዳንዴ ማጣፈጫ ቅመም
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)