የረቡዕ ግጥም ፴፯
ሆዱ ያኖረውን በድንገት ሲያወጣ
ተሰደብኩኝ ብለህ ወንድሜ አትቆጣ
ይልቅ ነካ አድርገው ቆጥቦ እንዳያስቀር
ያንግዜ ነው ጆሮ ባዳነቱ የሚቀር
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሆዱ ያኖረውን በድንገት ሲያወጣ
ተሰደብኩኝ ብለህ ወንድሜ አትቆጣ
ይልቅ ነካ አድርገው ቆጥቦ እንዳያስቀር
ያንግዜ ነው ጆሮ ባዳነቱ የሚቀር
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)