የረቡዕ ግጥም ፴፮
ሕይወትን በዘዴ ጥፎና ለጥፎ
ገበናውን ከድኖ ሰው ቢኖርም አርፎ
ከውስጥ ወይ ከውጪ የሚጠዘጥዘው
የራሱ የሆነ ሁሉም ሕመም አለው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሕይወትን በዘዴ ጥፎና ለጥፎ
ገበናውን ከድኖ ሰው ቢኖርም አርፎ
ከውስጥ ወይ ከውጪ የሚጠዘጥዘው
የራሱ የሆነ ሁሉም ሕመም አለው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)