የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ በጠራው ሀገራዊ ጉባዔ የወሰደው አቋምና ያሳለፈው ውሳኔ
Ethiopia Zare (ኀሙስ ሐምሌ 10 ቀን 2000 ዓ.ም. July 17, 2008)፦ የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ኮሚቴ ባለፈው ሰኔ 25 ቀን 2000 ዓ.ም. (2, 2008) በዋሽንግተን ዲ.ሲ. ከተማ በሜሪዎት ዋሽንግተን ሆቴል የመሰብሰቢያ ባካሄደው ባደረገው ሀገራዊ ጉባዔ ላይ ተወሰደውን አቋምና የተላለፈውን ውሳኔ ዛሬ ለህዝብ ይፋ አደረገ።
ኮሚቴው ይፋ ያደረገውን ባለ አራት ገጽ መረጃ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!



