የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፳፬
የማይኾን አይኾንም
ሰኔ ከሰኞ ጋር ገጠመ አልገጠመ
እማይመጣው መጥቶ ሚመጣው መቼ ቆመ
አሥሩ ቢወራ በዛ በዚህ ቢባል
የማይኾን አይኾንም የሚኾን ይኾናል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሰኔ ከሰኞ ጋር ገጠመ አልገጠመ
እማይመጣው መጥቶ ሚመጣው መቼ ቆመ
አሥሩ ቢወራ በዛ በዚህ ቢባል
የማይኾን አይኾንም የሚኾን ይኾናል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)