የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፲፮
አንተን ጌታ ሲፈጥር
እሱን ጌታ ሲፈጥር
ትልቅ ነው ትንሽ ነህ
አላለህም ነበር
ከሱ በታች አ’ርጋ
ያዋለችህን ሆድ
ባቅምህ ድፈንና
ውጣ ከመዋረድ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
አንተን ጌታ ሲፈጥር
እሱን ጌታ ሲፈጥር
ትልቅ ነው ትንሽ ነህ
አላለህም ነበር
ከሱ በታች አ’ርጋ
ያዋለችህን ሆድ
ባቅምህ ድፈንና
ውጣ ከመዋረድ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)