የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፲፪
ቢገድሉና ቢያስሩን ምንም ቢያሰቃዩን
ጠፍተን አንጠፋም አይዞሽ እንድናለን
የትውልዱ ሕይወት ፈክቶ የሚያብበው
በደማችን ፍሳሽ በስጋችን ፍግ ነው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ቢገድሉና ቢያስሩን ምንም ቢያሰቃዩን
ጠፍተን አንጠፋም አይዞሽ እንድናለን
የትውልዱ ሕይወት ፈክቶ የሚያብበው
በደማችን ፍሳሽ በስጋችን ፍግ ነው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)