የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፱
ማነው የመከረው ይህ ሁሉ ሙሽራ
ዝም ብሎ ያገባው ትዳርን ሳይፈራ
ሁሉንም ይወቁት በሉ ንገሯቸው
ሲኦልና ገነት ትዳር ማህል ናቸው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ማነው የመከረው ይህ ሁሉ ሙሽራ
ዝም ብሎ ያገባው ትዳርን ሳይፈራ
ሁሉንም ይወቁት በሉ ንገሯቸው
ሲኦልና ገነት ትዳር ማህል ናቸው
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)