የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፮
እባብ መሃላ አርጎ ደግ ሰው እንዳይነድፍ
አንዱ ተኝቶ አየ አሸንፎት እንቅልፍ
ይሄ አይታወቅም ሲነሳ መዘዙ
በማለት አቅምሶት አለፈ ከመርዙ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እባብ መሃላ አርጎ ደግ ሰው እንዳይነድፍ
አንዱ ተኝቶ አየ አሸንፎት እንቅልፍ
ይሄ አይታወቅም ሲነሳ መዘዙ
በማለት አቅምሶት አለፈ ከመርዙ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)