የረቡዕ ግጥም ፴፪
ደግ መሃል ገብቶ ”ር” ተወትፎ
ደርግ አደረገብን ይህ የፊደል መጥፎ
አሁን ደግሞ ይሄው ”ያ” ክፉ ሸፋፋ
ወኔ መሃል ገብቶ ሀገርን አጠፋ
እኛ ባንቸኩል ዘመኑም ባይከዳን
ቀስ መሃል ሆኖ ”ኃ” ነበር ሚሻለን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ደግ መሃል ገብቶ ”ር” ተወትፎ
ደርግ አደረገብን ይህ የፊደል መጥፎ
አሁን ደግሞ ይሄው ”ያ” ክፉ ሸፋፋ
ወኔ መሃል ገብቶ ሀገርን አጠፋ
እኛ ባንቸኩል ዘመኑም ባይከዳን
ቀስ መሃል ሆኖ ”ኃ” ነበር ሚሻለን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)