የረቡዕ ግጥም ፴
ፍራቻ ሠልጥኖ እጅግ ተቀናጣ
ገደቡን ዘለለ ከአናት በላይ ወጣ
ግፍ ስቃይ መከራ ይበቃናል ባልኩኝ
እንኳንስ ሌላውን እራሴ እኔን ፈራኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ፍራቻ ሠልጥኖ እጅግ ተቀናጣ
ገደቡን ዘለለ ከአናት በላይ ወጣ
ግፍ ስቃይ መከራ ይበቃናል ባልኩኝ
እንኳንስ ሌላውን እራሴ እኔን ፈራኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)