የረቡዕ ግጥም - ፲፰
ለመኖር እንዲችል ሁሉም እንዳመሉ
ምናለ በዕቅዱ ትራባለህ ቢሉ
ለነገሩ ተዉት እናውቃለን በደንብ
ጥጋብ ከነገሩን መምጣቱን ረሃብ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ለመኖር እንዲችል ሁሉም እንዳመሉ
ምናለ በዕቅዱ ትራባለህ ቢሉ
ለነገሩ ተዉት እናውቃለን በደንብ
ጥጋብ ከነገሩን መምጣቱን ረሃብ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)