የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፴፭

ሻማ ጉራ ብቻ፤ ቁመታም ቀፈረር

ይወረወር ነበር

ሻማ ጉራ ብቻ፤ ቁመታም ቀፈረር

ቆሞ እያለቀሰ ሲያነባ የሚኖር

ክር መኻል ሆና እውስጡ ባትነድ

ይወረወር ነበር እንደ ድንጋይ መንገድ

ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ